Surah አል ዋቂዓህ

አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib

Surah አል ዋቂዓህ - Aya count 96
Facebook Twitter Google+ Pinterest Reddit StumbleUpon Linkedin Tumblr Google Bookmarks Email
إِذَا وَقَعَتِ الْوَاقِعَةُ ( 1 ) አል ዋቂዓህ - Aya 1
መከራይቱ በወደቀች ጊዜ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 1
لَيْسَ لِوَقْعَتِهَا كَاذِبَةٌ ( 2 ) አል ዋቂዓህ - Aya 2
ለመውደቋ አስተባባይ (ነፍስ) የለችም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 2
خَافِضَةٌ رَّافِعَةٌ ( 3 ) አል ዋቂዓህ - Aya 3
ዝቅ አድራጊና ከፍ አድራጊ ናት፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 3
إِذَا رُجَّتِ الْأَرْضُ رَجًّا ( 4 ) አል ዋቂዓህ - Aya 4
ምድር መናወጥን በተናወጠች ጊዜ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 4
وَبُسَّتِ الْجِبَالُ بَسًّا ( 5 ) አል ዋቂዓህ - Aya 5
ተራራዎችም መፍፈርፈርን በተፈረፈሩ ጊዜ (እንደተፈጨ ዱቄት በኾኑ ጊዜ)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 5
فَكَانَتْ هَبَاءً مُّنبَثًّا ( 6 ) አል ዋቂዓህ - Aya 6
የተበተነ ብናኝ በኾኑም ጊዜ አል ዋቂዓህ - Aya 6
وَكُنتُمْ أَزْوَاجًا ثَلَاثَةً ( 7 ) አል ዋቂዓህ - Aya 7
ሦስት ዓይነቶችም በኾናችሁ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 7
فَأَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ ( 8 ) አል ዋቂዓህ - Aya 8
የቀኝ ጓዶችም ምን (የተከበሩ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 8
وَأَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ مَا أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ ( 9 ) አል ዋቂዓህ - Aya 9
የግራ ጓዶችም ምን (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 9
وَالسَّابِقُونَ السَّابِقُونَ ( 10 ) አል ዋቂዓህ - Aya 10
(ለበጎ ሥራ) ቀዳሚዎቹም (ለገነት) ቀዳሚዎች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 10
أُولَٰئِكَ الْمُقَرَّبُونَ ( 11 ) አል ዋቂዓህ - Aya 11
እነዚያ ባለሟሎቹ ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 11
فِي جَنَّاتِ النَّعِيمِ ( 12 ) አል ዋቂዓህ - Aya 12
በመጠቀሚያ ገነቶች ውስጥ ሲኾኑ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 12
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ ( 13 ) አል ዋቂዓህ - Aya 13
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 13
وَقَلِيلٌ مِّنَ الْآخِرِينَ ( 14 ) አል ዋቂዓህ - Aya 14
ከኋለኞቹም ጥቂቶች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 14
عَلَىٰ سُرُرٍ مَّوْضُونَةٍ ( 15 ) አል ዋቂዓህ - Aya 15
በተታቱ አልጋዎች ላይ ይኾናሉ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 15
مُّتَّكِئِينَ عَلَيْهَا مُتَقَابِلِينَ ( 16 ) አል ዋቂዓህ - Aya 16
በእርሷ ላይ የተመቻቹና ፊት ለፊት የተቅጣጩ ሲኾኑ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 16
يَطُوفُ عَلَيْهِمْ وِلْدَانٌ مُّخَلَّدُونَ ( 17 ) አል ዋቂዓህ - Aya 17
በእነርሱ ላይ ሁል ጊዜ የማያረጁ ወጣቶች ልጆች ይዘዋወራሉ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 17
بِأَكْوَابٍ وَأَبَارِيقَ وَكَأْسٍ مِّن مَّعِينٍ ( 18 ) አል ዋቂዓህ - Aya 18
ከጠጅ ምንጭም በብርጭቆዎችና በኩስኩስቶች በጽዋም (በእነርሱ ላይ ይዝዞራሉ)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 18
لَّا يُصَدَّعُونَ عَنْهَا وَلَا يُنزِفُونَ ( 19 ) አል ዋቂዓህ - Aya 19
ከእርሷ የራስ ምታት አያገኛቸውም፤ አይሰክሩምም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 19
وَفَاكِهَةٍ مِّمَّا يَتَخَيَّرُونَ ( 20 ) አል ዋቂዓህ - Aya 20
ከሚመርጡትም ዓይነት በእሸቶች፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 20
وَلَحْمِ طَيْرٍ مِّمَّا يَشْتَهُونَ ( 21 ) አል ዋቂዓህ - Aya 21
ከሚሹትም በኾነ የበራሪ ሥጋ (ይዞሩባቸዋል)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 21
وَحُورٌ عِينٌ ( 22 ) አል ዋቂዓህ - Aya 22
ዓይናማዎች የኾኑ ነጫጭ ቆንጆዎችም አሏቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 22
كَأَمْثَالِ اللُّؤْلُؤِ الْمَكْنُونِ ( 23 ) አል ዋቂዓህ - Aya 23
ልክ እንደተሸፈነ ሉል መሰሎች የኾኑ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 23
جَزَاءً بِمَا كَانُوا يَعْمَلُونَ ( 24 ) አል ዋቂዓህ - Aya 24
በዚያ ይሠሩት በነበሩት ምክንያት ዋጋ ይኾን ዘንድ (ይህንን አደረግንላቸው)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 24
لَا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا تَأْثِيمًا ( 25 ) አል ዋቂዓህ - Aya 25
በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መውወንጀልን አይሰሙም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 25
إِلَّا قِيلًا سَلَامًا سَلَامًا ( 26 ) አል ዋቂዓህ - Aya 26
ግን ሰላም መባባልን (ይሰማሉ)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 26
وَأَصْحَابُ الْيَمِينِ مَا أَصْحَابُ الْيَمِينِ ( 27 ) አል ዋቂዓህ - Aya 27
የቀኝም ጓዶች ምንኛ (የከበሩ) የቀኝ ጓዶች! አል ዋቂዓህ - Aya 27
فِي سِدْرٍ مَّخْضُودٍ ( 28 ) አል ዋቂዓህ - Aya 28
በተቀፈቀፈ (እሾህ በሌለው) ቁርቁራ ውስጥ ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 28
وَطَلْحٍ مَّنضُودٍ ( 29 ) አል ዋቂዓህ - Aya 29
(ፍሬው) በተነባበረ በሙዝ ዛፍም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 29
وَظِلٍّ مَّمْدُودٍ ( 30 ) አል ዋቂዓህ - Aya 30
በተዘረጋ ጥላ ሥርም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 30
وَمَاءٍ مَّسْكُوبٍ ( 31 ) አል ዋቂዓህ - Aya 31
በሚንቧቧ ውሃ አጠገብም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 31
وَفَاكِهَةٍ كَثِيرَةٍ ( 32 ) አል ዋቂዓህ - Aya 32
ብዙ (ዓይነት) በኾኑ ፍራፍሬዎችም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 32
لَّا مَقْطُوعَةٍ وَلَا مَمْنُوعَةٍ ( 33 ) አል ዋቂዓህ - Aya 33
የማትቋረጥም የማትከለከልም የኾነች፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 33
وَفُرُشٍ مَّرْفُوعَةٍ ( 34 ) አል ዋቂዓህ - Aya 34
ከፍ በተደረጉ ምንጣፎችም (ሴቶችም መካከል)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 34
إِنَّا أَنشَأْنَاهُنَّ إِنشَاءً ( 35 ) አል ዋቂዓህ - Aya 35
እኛ አዲስ ፍጥረት አድርገን (ለእነርሱ) ፈጠርናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 35
فَجَعَلْنَاهُنَّ أَبْكَارًا ( 36 ) አል ዋቂዓህ - Aya 36
ደናግሎችም አደረግናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 36
عُرُبًا أَتْرَابًا ( 37 ) አል ዋቂዓህ - Aya 37
ለባሎቻቸው ተሽሞርሟሪዎች እኩያዎች (አደረግናቸው)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 37
لِّأَصْحَابِ الْيَمِينِ ( 38 ) አል ዋቂዓህ - Aya 38
ለቀኝ ጓዶች (አዘጋጀናቸው)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 38
ثُلَّةٌ مِّنَ الْأَوَّلِينَ ( 39 ) አል ዋቂዓህ - Aya 39
ከፊተኞቹ ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 39
وَثُلَّةٌ مِّنَ الْآخِرِينَ ( 40 ) አል ዋቂዓህ - Aya 40
ከኋለኞቹም ብዙ ጭፍሮች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 40
وَأَصْحَابُ الشِّمَالِ مَا أَصْحَابُ الشِّمَالِ ( 41 ) አል ዋቂዓህ - Aya 41
የግራ ጓደኞችም ምንኛ (የተዋረዱ) የግራ ጓዶች! ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 41
فِي سَمُومٍ وَحَمِيمٍ ( 42 ) አል ዋቂዓህ - Aya 42
በመርዛም ነፋስ በጣም በፈላ ውሃም ውስጥ ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 42
وَظِلٍّ مِّن يَحْمُومٍ ( 43 ) አል ዋቂዓህ - Aya 43
ከጥቁር ጭስም በኾነ ጥላ ውስጥ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 43
لَّا بَارِدٍ وَلَا كَرِيمٍ ( 44 ) አል ዋቂዓህ - Aya 44
ቀዝቃዛም መልካምም ያልኾነ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 44
إِنَّهُمْ كَانُوا قَبْلَ ذَٰلِكَ مُتْرَفِينَ ( 45 ) አል ዋቂዓህ - Aya 45
እነርሱ ከዚህ በፊት ቅምጥሎች ነበሩና፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 45
وَكَانُوا يُصِرُّونَ عَلَى الْحِنثِ الْعَظِيمِ ( 46 ) አል ዋቂዓህ - Aya 46
በታላቅ ኀጢአትም ላይ ይዘወትሩ ነበሩና፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 46
وَكَانُوا يَقُولُونَ أَئِذَا مِتْنَا وَكُنَّا تُرَابًا وَعِظَامًا أَإِنَّا لَمَبْعُوثُونَ ( 47 ) አል ዋቂዓህ - Aya 47
ይሉም ነበሩ፡- «በሞትንና ዐፈር፣ ዐጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ በእርግጥ የምንቀሰቀስ ነን? አል ዋቂዓህ - Aya 47
أَوَآبَاؤُنَا الْأَوَّلُونَ ( 48 ) አል ዋቂዓህ - Aya 48
«የፊተኞቹ አባቶቻችንም?» አል ዋቂዓህ - Aya 48
قُلْ إِنَّ الْأَوَّلِينَ وَالْآخِرِينَ ( 49 ) አል ዋቂዓህ - Aya 49
በላቸው፡- «ፊተኞቹም ኋለኞቹም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 49
لَمَجْمُوعُونَ إِلَىٰ مِيقَاتِ يَوْمٍ مَّعْلُومٍ ( 50 ) አል ዋቂዓህ - Aya 50
«በተወሰነ ቀን ቀጠሮ በእርግጥ ተሰብሳቢዎች ናቸው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 50
ثُمَّ إِنَّكُمْ أَيُّهَا الضَّالُّونَ الْمُكَذِّبُونَ ( 51 ) አል ዋቂዓህ - Aya 51
«ከዚያም እናንተ ጠማሞች አስተባባዮች ሆይ! አል ዋቂዓህ - Aya 51
لَآكِلُونَ مِن شَجَرٍ مِّن زَقُّومٍ ( 52 ) አል ዋቂዓህ - Aya 52
« ከዘቁም ዛፍ በእርግጥ በይዎች ናችሁ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 52
فَمَالِئُونَ مِنْهَا الْبُطُونَ ( 53 ) አል ዋቂዓህ - Aya 53
«ከእርሷም ሆዶቻችሁን ሞይዎች ናችሁ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 53
فَشَارِبُونَ عَلَيْهِ مِنَ الْحَمِيمِ ( 54 ) አል ዋቂዓህ - Aya 54
«በእርሱ ላይም ከፈላ ውሃ ጠጪዎች ናችሁ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 54
فَشَارِبُونَ شُرْبَ الْهِيمِ ( 55 ) አል ዋቂዓህ - Aya 55
«የተጠሙንም ግመሎች አጠጣጥ ብጤ ጠጪዎች ናችሁ፡፡» አል ዋቂዓህ - Aya 55
هَٰذَا نُزُلُهُمْ يَوْمَ الدِّينِ ( 56 ) አል ዋቂዓህ - Aya 56
ይህ በፍርዱ ቀን መስተንግዷቸው ነው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 56
نَحْنُ خَلَقْنَاكُمْ فَلَوْلَا تُصَدِّقُونَ ( 57 ) አል ዋቂዓህ - Aya 57
እኛ ፈጠርናችሁ አታምኑምን? አል ዋቂዓህ - Aya 57
أَفَرَأَيْتُم مَّا تُمْنُونَ ( 58 ) አል ዋቂዓህ - Aya 58
(በማኅፀኖች) የምታፈሱትን አያችሁን? አል ዋቂዓህ - Aya 58
أَأَنتُمْ تَخْلُقُونَهُ أَمْ نَحْنُ الْخَالِقُونَ ( 59 ) አል ዋቂዓህ - Aya 59
እናንተ ትፈጥሩታላችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎቹን ነን? አል ዋቂዓህ - Aya 59
نَحْنُ قَدَّرْنَا بَيْنَكُمُ الْمَوْتَ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ ( 60 ) አል ዋቂዓህ - Aya 60
እኛ ሞትን (ጊዜውን) በመካከላችሁ ወሰንን፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 60
عَلَىٰ أَن نُّبَدِّلَ أَمْثَالَكُمْ وَنُنشِئَكُمْ فِي مَا لَا تَعْلَمُونَ ( 61 ) አል ዋቂዓህ - Aya 61
ብጤዎቻችሁን በመለወጥና በዚያ በማታውቁትም (ቅርጽ) እናንተን በመፍጠር ላይ (አንሸነፍም)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 61
وَلَقَدْ عَلِمْتُمُ النَّشْأَةَ الْأُولَىٰ فَلَوْلَا تَذَكَّرُونَ ( 62 ) አል ዋቂዓህ - Aya 62
የፊተኛይቱንም አፈጣጠር በእርግጥ ዐውቃችኋል፡፡ አትገነዘቡምን? አል ዋቂዓህ - Aya 62
أَفَرَأَيْتُم مَّا تَحْرُثُونَ ( 63 ) አል ዋቂዓህ - Aya 63
የምትዘሩትንም አያችሁን? አል ዋቂዓህ - Aya 63
أَأَنتُمْ تَزْرَعُونَهُ أَمْ نَحْنُ الزَّارِعُونَ ( 64 ) አል ዋቂዓህ - Aya 64
እናንተ ታበቅሉታላችሁን? ወይስ እኛ አብቃዮቹ ነን? አል ዋቂዓህ - Aya 64
لَوْ نَشَاءُ لَجَعَلْنَاهُ حُطَامًا فَظَلْتُمْ تَفَكَّهُونَ ( 65 ) አል ዋቂዓህ - Aya 65
ብነሻ ኖሮ ደረቅ ስብርብር ባደረግነውና የምትደነቁም በኾናችሁ ነበር፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 65
إِنَّا لَمُغْرَمُونَ ( 66 ) አል ዋቂዓህ - Aya 66
«እኛ በዕዳ ተያዦች ነን፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 66
بَلْ نَحْنُ مَحْرُومُونَ ( 67 ) አል ዋቂዓህ - Aya 67
«በእርግጥም እኛ (ከመጠቀም) የተከለከልን ነን» (ትሉ ነበር)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 67
أَفَرَأَيْتُمُ الْمَاءَ الَّذِي تَشْرَبُونَ ( 68 ) አል ዋቂዓህ - Aya 68
ያንንም የምትጠጡትን ውሃ አየችሁን? አል ዋቂዓህ - Aya 68
أَأَنتُمْ أَنزَلْتُمُوهُ مِنَ الْمُزْنِ أَمْ نَحْنُ الْمُنزِلُونَ ( 69 ) አል ዋቂዓህ - Aya 69
እናንተ ከደመናው አወረዳችሁትን? ወይስ እኛ አውራጆቹ ነን? አል ዋቂዓህ - Aya 69
لَوْ نَشَاءُ جَعَلْنَاهُ أُجَاجًا فَلَوْلَا تَشْكُرُونَ ( 70 ) አል ዋቂዓህ - Aya 70
ብንሻ ኖሮ መርጋጋ ባደረግነው ነበር፡፡ አታመሰግኑምን? አል ዋቂዓህ - Aya 70
أَفَرَأَيْتُمُ النَّارَ الَّتِي تُورُونَ ( 71 ) አል ዋቂዓህ - Aya 71
ያቺንም የምትሰብቋትን እሳት አያችሁን? አል ዋቂዓህ - Aya 71
أَأَنتُمْ أَنشَأْتُمْ شَجَرَتَهَا أَمْ نَحْنُ الْمُنشِئُونَ ( 72 ) አል ዋቂዓህ - Aya 72
እናንተ ዛፏን ፈጠራችሁን? ወይስ እኛ ፈጣሪዎችዋ ነን? አል ዋቂዓህ - Aya 72
نَحْنُ جَعَلْنَاهَا تَذْكِرَةً وَمَتَاعًا لِّلْمُقْوِينَ ( 73 ) አል ዋቂዓህ - Aya 73
እኛ (ለገሀናም) ማስታወሻ ለመንገደኞችም መጠቀሚያ አደረግናት፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 73
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ ( 74 ) አል ዋቂዓህ - Aya 74
የታላቁን ጌታህንም ስም አወድስ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 74
فَلَا أُقْسِمُ بِمَوَاقِعِ النُّجُومِ ( 75 ) አል ዋቂዓህ - Aya 75
በከዋክብትም መጥለቂያዎች እምላለሁ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 75
وَإِنَّهُ لَقَسَمٌ لَّوْ تَعْلَمُونَ عَظِيمٌ ( 76 ) አል ዋቂዓህ - Aya 76
እርሱም ብታወቁ ታላቅ መሓላ ነው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 76
إِنَّهُ لَقُرْآنٌ كَرِيمٌ ( 77 ) አል ዋቂዓህ - Aya 77
እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 77
فِي كِتَابٍ مَّكْنُونٍ ( 78 ) አል ዋቂዓህ - Aya 78
በተጠበቀ መጽሐፍ ውስጥ ነው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 78
لَّا يَمَسُّهُ إِلَّا الْمُطَهَّرُونَ ( 79 ) አል ዋቂዓህ - Aya 79
የተጥራሩት እንጅ ሌላ አይነካውም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 79
تَنزِيلٌ مِّن رَّبِّ الْعَالَمِينَ ( 80 ) አል ዋቂዓህ - Aya 80
ከዓለማት ጌታ የተወረደ ነው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 80
أَفَبِهَٰذَا الْحَدِيثِ أَنتُم مُّدْهِنُونَ ( 81 ) አል ዋቂዓህ - Aya 81
በዚህ ንግግር እናንተ ቸልተኞች ናችሁን? አል ዋቂዓህ - Aya 81
وَتَجْعَلُونَ رِزْقَكُمْ أَنَّكُمْ تُكَذِّبُونَ ( 82 ) አል ዋቂዓህ - Aya 82
ሲሳያችሁንም (ዝናምን) እናንተ የምታስተባብሉት ታደርጋላችሁን? አል ዋቂዓህ - Aya 82
فَلَوْلَا إِذَا بَلَغَتِ الْحُلْقُومَ ( 83 ) አል ዋቂዓህ - Aya 83
(ነፍስ) ጉረሮንም በደረሰች ጊዜ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 83
وَأَنتُمْ حِينَئِذٍ تَنظُرُونَ ( 84 ) አል ዋቂዓህ - Aya 84
እናንተ ያን ጊዜ የምታዩ ስትኾኑ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 84
وَنَحْنُ أَقْرَبُ إِلَيْهِ مِنكُمْ وَلَٰكِن لَّا تُبْصِرُونَ ( 85 ) አል ዋቂዓህ - Aya 85
እኛም ግን አታዩም እንጅ ከእናንተ ይልቅ ወደእርሱ የቀረብን ስንኾን፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 85
فَلَوْلَا إِن كُنتُمْ غَيْرَ مَدِينِينَ ( 86 ) አል ዋቂዓህ - Aya 86
የማትዳኙም ከኾናችሁ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 86
تَرْجِعُونَهَا إِن كُنتُمْ صَادِقِينَ ( 87 ) አል ዋቂዓህ - Aya 87
እውነተኞች እንደ ኾናችሁ (ነፍሲቱን ወደ አካሉ) ለምን አትመልሷትም፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 87
فَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُقَرَّبِينَ ( 88 ) አል ዋቂዓህ - Aya 88
(ሟቹ) ከባለሟሎቹ ቢኾንማ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 88
فَرَوْحٌ وَرَيْحَانٌ وَجَنَّتُ نَعِيمٍ ( 89 ) አል ዋቂዓህ - Aya 89
(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 89
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ ( 90 ) አል ዋቂዓህ - Aya 90
ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 90
فَسَلَامٌ لَّكَ مِنْ أَصْحَابِ الْيَمِينِ ( 91 ) አል ዋቂዓህ - Aya 91
ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 91
وَأَمَّا إِن كَانَ مِنَ الْمُكَذِّبِينَ الضَّالِّينَ ( 92 ) አል ዋቂዓህ - Aya 92
ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 92
فَنُزُلٌ مِّنْ حَمِيمٍ ( 93 ) አል ዋቂዓህ - Aya 93
ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 93
وَتَصْلِيَةُ جَحِيمٍ ( 94 ) አል ዋቂዓህ - Aya 94
በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 94
إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ حَقُّ الْيَقِينِ ( 95 ) አል ዋቂዓህ - Aya 95
ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 95
فَسَبِّحْ بِاسْمِ رَبِّكَ الْعَظِيمِ ( 96 ) አል ዋቂዓህ - Aya 96
የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡ አል ዋቂዓህ - Aya 96
Facebook Twitter Google+ Pinterest Reddit StumbleUpon Linkedin Tumblr Google Bookmarks Email

Select Translation

Select surah