The Holy Quran
Toggle navigation
85 Languages
Bahsa Acèh
Afrikaans
አማርኛ
العربية
অসমীয়া
Azəri
بلوچی
Tamaziɣt
Български
Bambara
বাংলা
Brahui
Bosanski
Croatian
České
Deutsch
ދިވެހި
Greek
English
Esperanto
Español
فارسى
Fulani
Finnish
Français
Gujarati
Hausa
עברית Ivri
हिंदी
Hungarian
Indonesia
Italiano
日本語
Javanese
Kabyle
қазақ
khmer
kannada
한국어
कॉशुर, کأش
كوردی
Kyrgyz
Mandar
Macedonian
മലയാളം
Mandinka
Marathi
Mëranaw
Melayu
Burmese
नेपाली
Nederlands
Norwegian
Chichewa
Oromo
Punjabi
Polski
پښتو
Português
Română
Gypsy
Русский
Sindhi
සිංහල;
soomaali
Shqip
Svenska
Swahili
தமிழ்
తెలుగు
Тоҷикӣ
ไทย
Tigrinya
Tagalog
Türkçe
Татарча
Asante Twi
ئۇيغۇرچە
اردو
Ўзбек
tiếng Việt
Xhosa
Èdè Yorùbá
中文
Zulu
Surah
Index
Subjects
Hadith
Translations
Tafsir
Books
Downloads
Home
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
Surah አል ተህሪም
Surah አል ተህሪም
Your browser does not support the audio element.
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
Surah አል ተህሪም - Aya count 12
Share
يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ لِمَ تُحَرِّمُ مَا أَحَلَّ اللَّهُ لَكَ ۖ تَبْتَغِي مَرْضَاتَ أَزْوَاجِكَ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
( 1 )
አንተ ነቢዩ ሆይ! አላህ ለአንተ የፈቀደልህን ነገር ሚስቶችህን ማስወደድን የምትፈልግ ስትኾን (ባንተ ላይ) ለምን እርም ታደርጋለህ? አላህም እጅግ መሓሪ አዛኝ ነው፡፡
قَدْ فَرَضَ اللَّهُ لَكُمْ تَحِلَّةَ أَيْمَانِكُمْ ۚ وَاللَّهُ مَوْلَاكُمْ ۖ وَهُوَ الْعَلِيمُ الْحَكِيمُ
( 2 )
አላህ ለእናንተ የመሓሎቻችሁን መፍቻ ደነገገላችሁ፡፡ አላህም ረዳታችሁ ነው፡፡ እርሱም ዐዋቂው ጥበበኛው ነው፡፡
وَإِذْ أَسَرَّ النَّبِيُّ إِلَىٰ بَعْضِ أَزْوَاجِهِ حَدِيثًا فَلَمَّا نَبَّأَتْ بِهِ وَأَظْهَرَهُ اللَّهُ عَلَيْهِ عَرَّفَ بَعْضَهُ وَأَعْرَضَ عَن بَعْضٍ ۖ فَلَمَّا نَبَّأَهَا بِهِ قَالَتْ مَنْ أَنبَأَكَ هَٰذَا ۖ قَالَ نَبَّأَنِيَ الْعَلِيمُ الْخَبِيرُ
( 3 )
ነቢዩ ከሚስቶቹ ወደ አንዷ ወሬን በመሰጠረ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ እርሱንም በነገረችና አላህ እርሱን (ማውራትዋን) ባሳወቀው ጊዜ ከፊሉን አስታወቀ፡፡ ከፊሉንም ተወ፡፡ በእርሱም ባወራት ጊዜ «ይህን ማን ነገረህ?» አለች፡፡ «ዐዋቂው ውስጠ ዐዋቂው ነገረኝ» አላት፤
إِن تَتُوبَا إِلَى اللَّهِ فَقَدْ صَغَتْ قُلُوبُكُمَا ۖ وَإِن تَظَاهَرَا عَلَيْهِ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ مَوْلَاهُ وَجِبْرِيلُ وَصَالِحُ الْمُؤْمِنِينَ ۖ وَالْمَلَائِكَةُ بَعْدَ ذَٰلِكَ ظَهِيرٌ
( 4 )
ወደ አላህ ብትመለሱ ልቦቻችሁ በእርግጥ ተዘንብለዋልና (ትስማማላችሁ)፡፡ በእርሱም ላይ ብትረዳዱ አላህ እርሱ ረዳቱ ነው፡፡ ጂብሪልም ከምእምናንም መልካሙ ከዚህም በኋላ መላእክቱ ረዳቶቹ ናቸው፡፡
عَسَىٰ رَبُّهُ إِن طَلَّقَكُنَّ أَن يُبْدِلَهُ أَزْوَاجًا خَيْرًا مِّنكُنَّ مُسْلِمَاتٍ مُّؤْمِنَاتٍ قَانِتَاتٍ تَائِبَاتٍ عَابِدَاتٍ سَائِحَاتٍ ثَيِّبَاتٍ وَأَبْكَارًا
( 5 )
(መላችሁንም) ቢፈታችሁ ከእናንተ የበለጡ ሚስቶችን ሙስሊሞች፣ አማኞች፣ ታዛዦች፣ ተጸጻቾች፣ (ለአላህ) ተገዢዎች፣ ጾመኛዎች ፈቶች፣ ደናግልም የኾኑትን ጌታው ሊለውጠው ይከጀላል፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا قُوا أَنفُسَكُمْ وَأَهْلِيكُمْ نَارًا وَقُودُهَا النَّاسُ وَالْحِجَارَةُ عَلَيْهَا مَلَائِكَةٌ غِلَاظٌ شِدَادٌ لَّا يَعْصُونَ اللَّهَ مَا أَمَرَهُمْ وَيَفْعَلُونَ مَا يُؤْمَرُونَ
( 6 )
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ነፍሶቻችሁንና ቤተሰቦቻችሁን መቀጣጠያዋ ሰዎችና ደንጋዮች ከኾነች እሳት ጠብቁ፡፡ በእርሷ ላይ ጨካኞች፣ ኀይለኞች የኾኑ መላእክት አልሉ፡፡ አላህን ያዘዛቸውን ነገር (በመጣስ) አያምጹም፡፡ የሚታዘዙትንም ሁሉ ይሠራሉ፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ كَفَرُوا لَا تَعْتَذِرُوا الْيَوْمَ ۖ إِنَّمَا تُجْزَوْنَ مَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ
( 7 )
እላንተ የካዳችሁ ሆይ! ዛሬ አታመካኙ፡፡ የምትመነዱት ያንን ትሠሩት የነበራችሁትን ብቻ ነው (ይባላሉ)፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا تُوبُوا إِلَى اللَّهِ تَوْبَةً نَّصُوحًا عَسَىٰ رَبُّكُمْ أَن يُكَفِّرَ عَنكُمْ سَيِّئَاتِكُمْ وَيُدْخِلَكُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ يَوْمَ لَا يُخْزِي اللَّهُ النَّبِيَّ وَالَّذِينَ آمَنُوا مَعَهُ ۖ نُورُهُمْ يَسْعَىٰ بَيْنَ أَيْدِيهِمْ وَبِأَيْمَانِهِمْ يَقُولُونَ رَبَّنَا أَتْمِمْ لَنَا نُورَنَا وَاغْفِرْ لَنَا ۖ إِنَّكَ عَلَىٰ كُلِّ شَيْءٍ قَدِيرٌ
( 8 )
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ንጹሕ የኾነችን ጸጸት በመጸጸት ወደ አላህ ተመለሱ፡፡ ጌታችሁ ከእናንተ ኀጢኣቶቻችሁን ሊሰርይላችሁ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውንም ገነቶች ሊያስገባችሁ ይከጀላልና፡፡ አላህ ነቢዩን፣ እነዚያንም ከእርሱ ጋር ያመኑትን በማያሳፍርበት ቀን ብርሃናቸው በፊቶቻቸውና በቀኞቻቸው የሚሮጥ ሲኾን «ጌታችን ሆይ! ብርሃናችንን ሙላልን፣ ለእኛ ምሕረትም አድርግልን፣ አንተ በነገሩ ሁሉ ላይ ቻይ ነህና» ይላሉ፡፡
يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ جَاهِدِ الْكُفَّارَ وَالْمُنَافِقِينَ وَاغْلُظْ عَلَيْهِمْ ۚ وَمَأْوَاهُمْ جَهَنَّمُ ۖ وَبِئْسَ الْمَصِيرُ
( 9 )
አንተ ነቢዩ ሆይ! ከሓዲዎችንና መናፍቃንን ታገል፡፡ በእነርሱም ላይ በርታ፡፡ መኖሪያቸውም ገሀነም ናት፡፡ ምን ትከፋም መመለሻ!
ضَرَبَ اللَّهُ مَثَلًا لِّلَّذِينَ كَفَرُوا امْرَأَتَ نُوحٍ وَامْرَأَتَ لُوطٍ ۖ كَانَتَا تَحْتَ عَبْدَيْنِ مِنْ عِبَادِنَا صَالِحَيْنِ فَخَانَتَاهُمَا فَلَمْ يُغْنِيَا عَنْهُمَا مِنَ اللَّهِ شَيْئًا وَقِيلَ ادْخُلَا النَّارَ مَعَ الدَّاخِلِينَ
( 10 )
አላህ ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች የኑሕን ሴትና የሉጥን ሴት ምሳሌ አደረገ፡፡ ከባሮቻችን ከኾኑ ሁለት መልካም ባሪያዎች ሥር ነበሩ፡፡ ከዱዋቸውም፡፡ ከአላህም (ቅጣት ኑሕና ሉጥ) ከሚስቶቻቸው ምንም አልገፈተሩላቸውም፡፡ ከገቢዎቹም ጋር «እሳትን ግቡ» ተባሉ፡፡
وَضَرَبَ اللَّهُ مَثَلًا لِّلَّذِينَ آمَنُوا امْرَأَتَ فِرْعَوْنَ إِذْ قَالَتْ رَبِّ ابْنِ لِي عِندَكَ بَيْتًا فِي الْجَنَّةِ وَنَجِّنِي مِن فِرْعَوْنَ وَعَمَلِهِ وَنَجِّنِي مِنَ الْقَوْمِ الظَّالِمِينَ
( 11 )
ለእነዚያ ለአመኑትም የፈርኦንን ሴት አላህ ምሳሌ አደረገ፡፡ «ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለእኔ ቤትን ገንባልኝ፡፡ ከፈርዖንና ከሥራውም አድነኝ፡፡ ከበደለኞቹ ሕዝቦችም አድነኝ» ባለች ጊዜ፡፡
وَمَرْيَمَ ابْنَتَ عِمْرَانَ الَّتِي أَحْصَنَتْ فَرْجَهَا فَنَفَخْنَا فِيهِ مِن رُّوحِنَا وَصَدَّقَتْ بِكَلِمَاتِ رَبِّهَا وَكُتُبِهِ وَكَانَتْ مِنَ الْقَانِتِينَ
( 12 )
የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያችን ብልቷን የጠበቀችውን (ምሳሌ አደረገ)፡፡ በእርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን፡፡ በጌታዋ ቃላትና በመጻሕፍቱም አረጋገጠች፡፡ ከታዛዦቹም ነበረች፡፡
Share
Select Translation
Select from 75 Translations
Bahsa Acèh Teungku Mahjiddin Jusuf
Afrikaans Muhammad A Baker
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
العربية العربية
অসমীয়া Araur Rahman Khan
Azəri Oxumagin Savabi
بلوچی Qazi Abdul Majeed Sarbazi
Tamaziɣt Ramdane At Mansour
Български Български
Bambara N'ko
বাংলা ভাই গিরিশচন্দ্র সেন
বাংলা মুহিউদ্দীন খান
Brahui
Bosanski Besim Korkut
České České
Deutsch Deutsch
ދިވެހި ދިވެހި
Pickthall
English Yusuf Ali
English Sahih International
Esperanto Hadi Abdollahian
Español Español
فارسى فارسى
Fulani Peul-Fula-Fulfulde-Pular-Fula
Finnish
Français Abdour-Rahman Al-Houdhaifi
Hausa Hausa
עברית Ivri Subhi Ali Adawi
Hindi: हिन
Hungarian A_Kegyes_magyar
Indonesia Mashari
Italiano Italiano
日本語 日本語
Javanese Basa Jawa
한국어 한국어
कॉशुर, کأش
كوردی كوردی
മലയാളം മലയാളം
Mandinka Imam Momodou Ceesay
Mëranaw Guro Alim Saromantang
Melayu Melayu
Burmese
Dutch Keyzer
Norwegian Norwegian
Chichewa Yusuf Muhammad Kanyamula
Punjabi Saraiki ਪੰਜਾਬੀ • پنجابی
Polski Polski
پښتو abdulwali-عبدالولي
Português Português
Română Română
Gypsy Gypsy [Ähib Romani]
Русский Русский
Sindhi Sindhi
සිංහල; sin
soomaali soomaali
Shqip Shqip
Svenska Svenska
Swahili Swahili
தமிழ் தமிழ்
తెలుగు Dr. Abdul-Raheem Mohammed
Тоҷикӣ Тоҷикӣ
ไทย ไทย
Tigrinya Tagrainia
Tagalog Wikang Tagalog-Filipino-Pilipino
Türkçe Saad Al Ghamidi
Татарча Noghmani
Asante Twi
ئۇيغۇرچە ئۇيغۇرچە
اردو اردو
Ўзбек Ўзбек
tiếng Việt
Xhosa ISMAAEEL NGQOYIYANA
Èdè Yorùbá
中文 中文
Zulu Iqembu lezifundiswa laKwa Natal
Select surah
1- አል-ፋቲሃ
2- አል-በቀራህ
3- አል-ኢምራን
4- አል-ኒሳዕ
5- አል-ማኢዳህ
6- አል-አንዓም
7- አል-አዕራፍ
8- አል-አንፋል
9- አል-ተውባህ
10- ዩኑስ
11- ሁድ
12- ዩሱፍ
13- አል-ረዕድ
14- ኢብራሂም
15- አል ሒጅር
16- አል ነሕል
17- አል ኢስራዕ
18- አል ከህፍ
19- መርየም
20- ጣሃ
21- አል አንቢያ
22- አል ሐጅ
23- ሙዕሚኑን
24- አል ኑር
25- አልፉርቃን
26- አል አሹዐራዕ
27- አል ነምል
28- አል ቀሶስ
29- አል ዓንከቡት
30- አል ሩም
31- አል ሉቅማን
32- አል ሰጅዳህ
33- አል አሕዛብ
34- ሰበእ
35- ፋጢር
36- ያሲን
37- አል ሷፋት
38- ሷድ
39- አል ዙመር
40- አል ጋፊር
41- ፉሲለት
42- አል ሹራ
43- አል ዙኽሩፍ
44- አል ዱኻን
45- አል ጃሲያህ
46- አል አህቃፍ
47- ሙሃመድ
48- አል ፈትህ
49- አል ሑጅራት
50- ቃፍ
51- አል ዛሪያት
52- አል ጡር
53- አል ነጅም
54- አል ቀመር
55- አል ረሕማን
56- አል ዋቂዓህ
57- አል ሐዲድ
58- አል ሙጃደላ
59- አል ሐሽር
60- አል ሙምተሒናህ
61- አል ሶፍ
62- አል ጁሙዓህ
63- አል ሙናፊቁ
64- አል ተጋቡን
65- አል ጠላቅ
66- አል ተህሪም
67- አል ሙልክ
68- አል ቀለም
69- አል ሓቃህ
70- አል መዓሪጅ
71- ኑህ
72- አል ጂን
73- አል ሙዘሚል
74- አል ሙደሲር
75- አል ቂያማህ
76- አል ደህር
77- አል ሙርሰላ
78- አል ነበእ
79- አል ናዚዓት
80- ዐበሰ
81- አል ተክዊር
82- አል ኢንፊጣር
83- አል ሙጠፊፉን
84- አል ኢንሺቃቅ
85- አል ቡሩጅ
86- አል ጣሪቅ
87- አል አዕላ
88- አል ጋሺያህ
89- አል ፈጅር
90- አል በለድ
91- አል ሸምስ
92- አል ለይል
93- አል ዱሓ
94- አል ኢንሺራሕ
95- አል ቲን
96- አል ዐለቅ
97- አል ቀድር
98- አል-በይናህ
99- አል ዘልዘላህ
100- አል ዓዲያት
101- አል ቃሪዓሕ
102- አል ተካሱር
103- አል ዓስር
104- አል ሁመዛህ
105- አል ፊል
106- ቁረይሽ
107- አል ማዑን
108- ል ከውሰር
109- አል ካፊሩን
110- አል ነስር
111- አል ለሐብ
112- አል ኢኽላስ
113- አል ፈለቅ
114- አል ናስ
Select tafseer
Tafseer Ibn Khatheer
Tafseer Aljlalin
Tafseer Altabari
Tafseer Alqurtubi
Tafseer Alsaadi
Tafheem ul Quran
Random books
The Ideal Muslim
Prohibitions That Are Taken Too Lightly
Understanding the Evil of Innovation
The Key to Happiness
The Most Excellent Manner of Seeking Forgiveness