The Holy Quran
Toggle navigation
85 Languages
Bahsa Acèh
Afrikaans
አማርኛ
العربية
অসমীয়া
Azəri
بلوچی
Tamaziɣt
Български
Bambara
বাংলা
Brahui
Bosanski
Croatian
České
Deutsch
ދިވެހި
Greek
English
Esperanto
Español
فارسى
Fulani
Finnish
Français
Gujarati
Hausa
עברית Ivri
हिंदी
Hungarian
Indonesia
Italiano
日本語
Javanese
Kabyle
қазақ
khmer
kannada
한국어
कॉशुर, کأش
كوردی
Kyrgyz
Mandar
Macedonian
മലയാളം
Mandinka
Marathi
Mëranaw
Melayu
Burmese
नेपाली
Nederlands
Norwegian
Chichewa
Oromo
Punjabi
Polski
پښتو
Português
Română
Gypsy
Русский
Sindhi
සිංහල;
soomaali
Shqip
Svenska
Swahili
தமிழ்
తెలుగు
Тоҷикӣ
ไทย
Tigrinya
Tagalog
Türkçe
Татарча
Asante Twi
ئۇيغۇرچە
اردو
Ўзбек
tiếng Việt
Xhosa
Èdè Yorùbá
中文
Zulu
Surah
Index
Subjects
Hadith
Translations
Tafsir
Books
Downloads
Home
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
Surah አል ሶፍ
Surah አል ሶፍ
Your browser does not support the audio element.
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
Surah አል ሶፍ - Aya count 14
Share
سَبَّحَ لِلَّهِ مَا فِي السَّمَاوَاتِ وَمَا فِي الْأَرْضِ ۖ وَهُوَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
( 1 )
በሰማያት ውስጥ ያለው በምድርም ውስጥ ያለው ሁሉ ለአላህ አሞገሠ፡፡ እርሱም አሸናፊው ጥበበኛው ነው፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لِمَ تَقُولُونَ مَا لَا تَفْعَلُونَ
( 2 )
እላንተ ያመናችሁ ሆይ! የማትሠሩትን ነገር ለምን ትናገራላችሁ?
كَبُرَ مَقْتًا عِندَ اللَّهِ أَن تَقُولُوا مَا لَا تَفْعَلُونَ
( 3 )
የማትሠሩን ነገር መናገራችሁ አላህ ዘንድ መጠላቱ ተለቀ፡፡
إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الَّذِينَ يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِهِ صَفًّا كَأَنَّهُم بُنْيَانٌ مَّرْصُوصٌ
( 4 )
አላህ እነዚያን እነርሱ ልክ እንደ ተናሰ ግንብ የተሰለፉ ኾነው በመንገዱ (በሃይማኖቱ) የሚጋደሉትን ይወዳል፡፡
وَإِذْ قَالَ مُوسَىٰ لِقَوْمِهِ يَا قَوْمِ لِمَ تُؤْذُونَنِي وَقَد تَّعْلَمُونَ أَنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُمْ ۖ فَلَمَّا زَاغُوا أَزَاغَ اللَّهُ قُلُوبَهُمْ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الْفَاسِقِينَ
( 5 )
ሙሳም ለሕዝቦቹ «ሕዝቦቼ ሆይ! እኔ ወደእናንተ የአላህ መልክተኛ መኾኔን በእርግጥ የምታውቁ ስትኾኑ ለምን ታሰቃዩኛላችሁ?» ባለ ጊዜ (አስታውስ፡፡ ከእውነት) በተዘነበሉም ጊዜ አላህ ልቦቻቸውን አዘነበላቸው፡፡ አላህም አመጸኞችን ሕዝቦች አያቀናም፡፡
وَإِذْ قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ يَا بَنِي إِسْرَائِيلَ إِنِّي رَسُولُ اللَّهِ إِلَيْكُم مُّصَدِّقًا لِّمَا بَيْنَ يَدَيَّ مِنَ التَّوْرَاةِ وَمُبَشِّرًا بِرَسُولٍ يَأْتِي مِن بَعْدِي اسْمُهُ أَحْمَدُ ۖ فَلَمَّا جَاءَهُم بِالْبَيِّنَاتِ قَالُوا هَٰذَا سِحْرٌ مُّبِينٌ
( 6 )
የመርየም ልጅ ዒሳም፡- «የእስራኤል ልጆች ሆይ! እኔ ከተውራት በፊቴ ያለውን የማረጋግጥና ከእኔ በኋላ በሚመጣው መልክተኛ ስሙ አሕመድ በኾነው የማበስር ስኾን ወደእናንተ (የተላክሁ) የአላህ መልክተኛ ነኝ» ባለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡ በግልጽ ተዓምራቶች በመጣቸውም ጊዜ «ይህ ግልጽ ድግምት ነው» አሉ፡፡
وَمَنْ أَظْلَمُ مِمَّنِ افْتَرَىٰ عَلَى اللَّهِ الْكَذِبَ وَهُوَ يُدْعَىٰ إِلَى الْإِسْلَامِ ۚ وَاللَّهُ لَا يَهْدِي الْقَوْمَ الظَّالِمِينَ
( 7 )
እርሱ ወደ ኢስላም የሚጥጠራ ሲኾን በአላህ ላይ ውሸትን ከቀጣጠፈ ሰውም ይበልጥ በደለኛ ማን ነው? አላህም በዳዮችን ሕዝቦች አይመራም፡፡
يُرِيدُونَ لِيُطْفِئُوا نُورَ اللَّهِ بِأَفْوَاهِهِمْ وَاللَّهُ مُتِمُّ نُورِهِ وَلَوْ كَرِهَ الْكَافِرُونَ
( 8 )
የአላህን ብርሃን በአፎቻቸው ሊያጠፉ ይሻሉ፡፡ አላህም ከሓዲዎቹ ቢጠሉም እንኳ ብርሃኑን ገላጭ ነው፡፡
هُوَ الَّذِي أَرْسَلَ رَسُولَهُ بِالْهُدَىٰ وَدِينِ الْحَقِّ لِيُظْهِرَهُ عَلَى الدِّينِ كُلِّهِ وَلَوْ كَرِهَ الْمُشْرِكُونَ
( 9 )
እርሱ ያ አጋሪዎቹ ቢጠሉም መልክተኛውን በመምሪያ (መጽሐፍ) በእውነተኛው ሃይማኖትም (በኢስላም) ከሃይማኖት ሁሉ በላይ ይፋ ሊያደርገው የላከ ነው፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا هَلْ أَدُلُّكُمْ عَلَىٰ تِجَارَةٍ تُنجِيكُم مِّنْ عَذَابٍ أَلِيمٍ
( 10 )
«እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ከአሳማሚ ቅጣት የምታድናችሁ የኾነችን ንግድ ላመላክታችሁን?» (በላቸው)፡፡
تُؤْمِنُونَ بِاللَّهِ وَرَسُولِهِ وَتُجَاهِدُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ بِأَمْوَالِكُمْ وَأَنفُسِكُمْ ۚ ذَٰلِكُمْ خَيْرٌ لَّكُمْ إِن كُنتُمْ تَعْلَمُونَ
( 11 )
(እርሷም) በአላህና በመልክተኛው ታምናላችሁ፣ በአላህ መንገድም በገንዘቦቻችሁ በነፍሶቻችሁም ትታገላላችሁ፣ ይህ የምታውቁ ብትኾኑ ለእናንተ የተሻለ ነው፡፡
يَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ وَيُدْخِلْكُمْ جَنَّاتٍ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ وَمَسَاكِنَ طَيِّبَةً فِي جَنَّاتِ عَدْنٍ ۚ ذَٰلِكَ الْفَوْزُ الْعَظِيمُ
( 12 )
ኃጢኣቶቻችሁን ለእናንተ ይምራል፡፡ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸውንም ገነቶች ያገባችኋል፡፡ በመኖሪያ ገነቶችም በሚያማምሩ ቤቶች ውስጥ (ያስቀምጣችኋል)፡፡ ይህ ታላቅ ዕድል ነው፡፡
وَأُخْرَىٰ تُحِبُّونَهَا ۖ نَصْرٌ مِّنَ اللَّهِ وَفَتْحٌ قَرِيبٌ ۗ وَبَشِّرِ الْمُؤْمِنِينَ
( 13 )
ሌላይቱንም የምትወዷትን (ጸጋ ይሰጣችኋለ)፡፡ ከአላህ የኾነ እርዳታና ቅርብ የኾነ የአገር መክፈት ነው፡፡ ምእምናንንም አብስር፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا كُونُوا أَنصَارَ اللَّهِ كَمَا قَالَ عِيسَى ابْنُ مَرْيَمَ لِلْحَوَارِيِّينَ مَنْ أَنصَارِي إِلَى اللَّهِ ۖ قَالَ الْحَوَارِيُّونَ نَحْنُ أَنصَارُ اللَّهِ ۖ فَآمَنَت طَّائِفَةٌ مِّن بَنِي إِسْرَائِيلَ وَكَفَرَت طَّائِفَةٌ ۖ فَأَيَّدْنَا الَّذِينَ آمَنُوا عَلَىٰ عَدُوِّهِمْ فَأَصْبَحُوا ظَاهِرِينَ
( 14 )
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! የመርየም ልጅ ዒሳ ለሐዋርያቶቹ «ወደ አላህ ረዳቴ ማነው?» እንዳለ ሐወርያቶቹም «እኛ የአላህ ረዳቶች ነን» እንዳሉት የአላህ ረዳቶች ኹኑ፡፡ ከእስራኤልም ልጆች አንደኛዋ ጭፍራ አመነች፡፡ ሌላይቱም ጭፍራ ካደች፡፡ እነዚያን ያመኑትንም በጠላታቸው ላይ አበረታናቸው፤ አሸናፊዎችም ኾኑ፡፡
Share
Select Translation
Select from 75 Translations
Bahsa Acèh Teungku Mahjiddin Jusuf
Afrikaans Muhammad A Baker
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
العربية العربية
অসমীয়া Araur Rahman Khan
Azəri Oxumagin Savabi
بلوچی Qazi Abdul Majeed Sarbazi
Tamaziɣt Ramdane At Mansour
Български Български
Bambara N'ko
বাংলা ভাই গিরিশচন্দ্র সেন
বাংলা মুহিউদ্দীন খান
Brahui
Bosanski Besim Korkut
České České
Deutsch Deutsch
ދިވެހި ދިވެހި
Pickthall
English Yusuf Ali
English Sahih International
Esperanto Hadi Abdollahian
Español Español
فارسى فارسى
Fulani Peul-Fula-Fulfulde-Pular-Fula
Finnish
Français Abdour-Rahman Al-Houdhaifi
Hausa Hausa
עברית Ivri Subhi Ali Adawi
Hindi: हिन
Hungarian A_Kegyes_magyar
Indonesia Mashari
Italiano Italiano
日本語 日本語
Javanese Basa Jawa
한국어 한국어
कॉशुर, کأش
كوردی كوردی
മലയാളം മലയാളം
Mandinka Imam Momodou Ceesay
Mëranaw Guro Alim Saromantang
Melayu Melayu
Burmese
Dutch Keyzer
Norwegian Norwegian
Chichewa Yusuf Muhammad Kanyamula
Punjabi Saraiki ਪੰਜਾਬੀ • پنجابی
Polski Polski
پښتو abdulwali-عبدالولي
Português Português
Română Română
Gypsy Gypsy [Ähib Romani]
Русский Русский
Sindhi Sindhi
සිංහල; sin
soomaali soomaali
Shqip Shqip
Svenska Svenska
Swahili Swahili
தமிழ் தமிழ்
తెలుగు Dr. Abdul-Raheem Mohammed
Тоҷикӣ Тоҷикӣ
ไทย ไทย
Tigrinya Tagrainia
Tagalog Wikang Tagalog-Filipino-Pilipino
Türkçe Saad Al Ghamidi
Татарча Noghmani
Asante Twi
ئۇيغۇرچە ئۇيغۇرچە
اردو اردو
Ўзбек Ўзбек
tiếng Việt
Xhosa ISMAAEEL NGQOYIYANA
Èdè Yorùbá
中文 中文
Zulu Iqembu lezifundiswa laKwa Natal
Select surah
1- አል-ፋቲሃ
2- አል-በቀራህ
3- አል-ኢምራን
4- አል-ኒሳዕ
5- አል-ማኢዳህ
6- አል-አንዓም
7- አል-አዕራፍ
8- አል-አንፋል
9- አል-ተውባህ
10- ዩኑስ
11- ሁድ
12- ዩሱፍ
13- አል-ረዕድ
14- ኢብራሂም
15- አል ሒጅር
16- አል ነሕል
17- አል ኢስራዕ
18- አል ከህፍ
19- መርየም
20- ጣሃ
21- አል አንቢያ
22- አል ሐጅ
23- ሙዕሚኑን
24- አል ኑር
25- አልፉርቃን
26- አል አሹዐራዕ
27- አል ነምል
28- አል ቀሶስ
29- አል ዓንከቡት
30- አል ሩም
31- አል ሉቅማን
32- አል ሰጅዳህ
33- አል አሕዛብ
34- ሰበእ
35- ፋጢር
36- ያሲን
37- አል ሷፋት
38- ሷድ
39- አል ዙመር
40- አል ጋፊር
41- ፉሲለት
42- አል ሹራ
43- አል ዙኽሩፍ
44- አል ዱኻን
45- አል ጃሲያህ
46- አል አህቃፍ
47- ሙሃመድ
48- አል ፈትህ
49- አል ሑጅራት
50- ቃፍ
51- አል ዛሪያት
52- አል ጡር
53- አል ነጅም
54- አል ቀመር
55- አል ረሕማን
56- አል ዋቂዓህ
57- አል ሐዲድ
58- አል ሙጃደላ
59- አል ሐሽር
60- አል ሙምተሒናህ
61- አል ሶፍ
62- አል ጁሙዓህ
63- አል ሙናፊቁ
64- አል ተጋቡን
65- አል ጠላቅ
66- አል ተህሪም
67- አል ሙልክ
68- አል ቀለም
69- አል ሓቃህ
70- አል መዓሪጅ
71- ኑህ
72- አል ጂን
73- አል ሙዘሚል
74- አል ሙደሲር
75- አል ቂያማህ
76- አል ደህር
77- አል ሙርሰላ
78- አል ነበእ
79- አል ናዚዓት
80- ዐበሰ
81- አል ተክዊር
82- አል ኢንፊጣር
83- አል ሙጠፊፉን
84- አል ኢንሺቃቅ
85- አል ቡሩጅ
86- አል ጣሪቅ
87- አል አዕላ
88- አል ጋሺያህ
89- አል ፈጅር
90- አል በለድ
91- አል ሸምስ
92- አል ለይል
93- አል ዱሓ
94- አል ኢንሺራሕ
95- አል ቲን
96- አል ዐለቅ
97- አል ቀድር
98- አል-በይናህ
99- አል ዘልዘላህ
100- አል ዓዲያት
101- አል ቃሪዓሕ
102- አል ተካሱር
103- አል ዓስር
104- አል ሁመዛህ
105- አል ፊል
106- ቁረይሽ
107- አል ማዑን
108- ል ከውሰር
109- አል ካፊሩን
110- አል ነስር
111- አል ለሐብ
112- አል ኢኽላስ
113- አል ፈለቅ
114- አል ናስ
Select tafseer
Tafseer Ibn Khatheer
Tafseer Aljlalin
Tafseer Altabari
Tafseer Alqurtubi
Tafseer Alsaadi
Tafheem ul Quran
Random books
33 Ways of developing Khushoo’ in Salaah
You Ask and the Quran Answers
The Sword of Allah: Khalid bin Al-Waleed
The Islamic Ruling on Tawassul
This is the Truth