Surah አል ሙርሰላ

አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib

Surah አል ሙርሰላ - Aya count 50
Facebook Twitter Google+ Pinterest Reddit StumbleUpon Linkedin Tumblr Google Bookmarks Email
وَالْمُرْسَلَاتِ عُرْفًا ( 1 ) አል ሙርሰላ - Aya 1
ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣ አል ሙርሰላ - Aya 1
فَالْعَاصِفَاتِ عَصْفًا ( 2 ) አል ሙርሰላ - Aya 2
በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣ አል ሙርሰላ - Aya 2
وَالنَّاشِرَاتِ نَشْرًا ( 3 ) አል ሙርሰላ - Aya 3
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣ አል ሙርሰላ - Aya 3
فَالْفَارِقَاتِ فَرْقًا ( 4 ) አል ሙርሰላ - Aya 4
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣ አል ሙርሰላ - Aya 4
فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا ( 5 ) አል ሙርሰላ - Aya 5
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣ አል ሙርሰላ - Aya 5
عُذْرًا أَوْ نُذْرًا ( 6 ) አል ሙርሰላ - Aya 6
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 6
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَاقِعٌ ( 7 ) አል ሙርሰላ - Aya 7
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 7
فَإِذَا النُّجُومُ طُمِسَتْ ( 8 ) አል ሙርሰላ - Aya 8
ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 8
وَإِذَا السَّمَاءُ فُرِجَتْ ( 9 ) አል ሙርሰላ - Aya 9
ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 9
وَإِذَا الْجِبَالُ نُسِفَتْ ( 10 ) አል ሙርሰላ - Aya 10
ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 10
وَإِذَا الرُّسُلُ أُقِّتَتْ ( 11 ) አል ሙርሰላ - Aya 11
መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 11
لِأَيِّ يَوْمٍ أُجِّلَتْ ( 12 ) አል ሙርሰላ - Aya 12
ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤ አል ሙርሰላ - Aya 12
لِيَوْمِ الْفَصْلِ ( 13 ) አል ሙርሰላ - Aya 13
ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 13
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الْفَصْلِ ( 14 ) አል ሙርሰላ - Aya 14
የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? አል ሙርሰላ - Aya 14
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 15 ) አል ሙርሰላ - Aya 15
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 15
أَلَمْ نُهْلِكِ الْأَوَّلِينَ ( 16 ) አል ሙርሰላ - Aya 16
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን? አል ሙርሰላ - Aya 16
ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الْآخِرِينَ ( 17 ) አል ሙርሰላ - Aya 17
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 17
كَذَٰلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ ( 18 ) አል ሙርሰላ - Aya 18
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 18
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 19 ) አል ሙርሰላ - Aya 19
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 19
أَلَمْ نَخْلُقكُّم مِّن مَّاءٍ مَّهِينٍ ( 20 ) አል ሙርሰላ - Aya 20
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን? አል ሙርሰላ - Aya 20
فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ ( 21 ) አል ሙርሰላ - Aya 21
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 21
إِلَىٰ قَدَرٍ مَّعْلُومٍ ( 22 ) አል ሙርሰላ - Aya 22
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም አል ሙርሰላ - Aya 22
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ ( 23 ) አል ሙርሰላ - Aya 23
መጣኞች ነን! አል ሙርሰላ - Aya 23
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 24 ) አል ሙርሰላ - Aya 24
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 24
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ كِفَاتًا ( 25 ) አል ሙርሰላ - Aya 25
ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን? አል ሙርሰላ - Aya 25
أَحْيَاءً وَأَمْوَاتًا ( 26 ) አል ሙርሰላ - Aya 26
ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 26
وَجَعَلْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ شَامِخَاتٍ وَأَسْقَيْنَاكُم مَّاءً فُرَاتًا ( 27 ) አል ሙርሰላ - Aya 27
በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 27
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 28 ) አል ሙርሰላ - Aya 28
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 28
انطَلِقُوا إِلَىٰ مَا كُنتُم بِهِ تُكَذِّبُونَ ( 29 ) አል ሙርሰላ - Aya 29
«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 29
انطَلِقُوا إِلَىٰ ظِلٍّ ذِي ثَلَاثِ شُعَبٍ ( 30 ) አል ሙርሰላ - Aya 30
«ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤» (ይባላሉ)፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 30
لَّا ظَلِيلٍ وَلَا يُغْنِي مِنَ اللَّهَبِ ( 31 ) አል ሙርሰላ - Aya 31
አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው (አዝግሙ)፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 31
إِنَّهَا تَرْمِي بِشَرَرٍ كَالْقَصْرِ ( 32 ) አል ሙርሰላ - Aya 32
እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 32
كَأَنَّهُ جِمَالَتٌ صُفْرٌ ( 33 ) አል ሙርሰላ - Aya 33
(ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 33
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 34 ) አል ሙርሰላ - Aya 34
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 34
هَٰذَا يَوْمُ لَا يَنطِقُونَ ( 35 ) አል ሙርሰላ - Aya 35
ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 35
وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ ( 36 ) አል ሙርሰላ - Aya 36
ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 36
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 37 ) አል ሙርሰላ - Aya 37
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 37
هَٰذَا يَوْمُ الْفَصْلِ ۖ جَمَعْنَاكُمْ وَالْأَوَّلِينَ ( 38 ) አል ሙርሰላ - Aya 38
ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 38
فَإِن كَانَ لَكُمْ كَيْدٌ فَكِيدُونِ ( 39 ) አል ሙርሰላ - Aya 39
ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 39
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 40 ) አል ሙርሰላ - Aya 40
ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 40
إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي ظِلَالٍ وَعُيُونٍ ( 41 ) አል ሙርሰላ - Aya 41
ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 41
وَفَوَاكِهَ مِمَّا يَشْتَهُونَ ( 42 ) አል ሙርሰላ - Aya 42
ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 42
كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئًا بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ ( 43 ) አል ሙርሰላ - Aya 43
«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» (ይባላሉ)፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 43
إِنَّا كَذَٰلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنِينَ ( 44 ) አል ሙርሰላ - Aya 44
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 44
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 45 ) አል ሙርሰላ - Aya 45
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 45
كُلُوا وَتَمَتَّعُوا قَلِيلًا إِنَّكُم مُّجْرِمُونَ ( 46 ) አል ሙርሰላ - Aya 46
ብሉ፤ ጥቂትንም (ጊዜ) ተጠቀሙ፡፡ እናንተ አመጸኞች ናችሁና፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 46
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 47 ) አል ሙርሰላ - Aya 47
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 47
وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ارْكَعُوا لَا يَرْكَعُونَ ( 48 ) አል ሙርሰላ - Aya 48
«ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 48
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ ( 49 ) አል ሙርሰላ - Aya 49
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ አል ሙርሰላ - Aya 49
فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُونَ ( 50 ) አል ሙርሰላ - Aya 50
ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ? አል ሙርሰላ - Aya 50
Facebook Twitter Google+ Pinterest Reddit StumbleUpon Linkedin Tumblr Google Bookmarks Email

Select Translation

Select surah