Surah አል ነበእ

አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib

Surah አል ነበእ - Aya count 40
Facebook Twitter Google+ Pinterest Reddit StumbleUpon Linkedin Tumblr Google Bookmarks Email
عَمَّ يَتَسَاءَلُونَ ( 1 ) አል ነበእ - Aya 1
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ? አል ነበእ - Aya 1
عَنِ النَّبَإِ الْعَظِيمِ ( 2 ) አል ነበእ - Aya 2
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡ አል ነበእ - Aya 2
الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ ( 3 ) አል ነበእ - Aya 3
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡ አል ነበእ - Aya 3
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ ( 4 ) አል ነበእ - Aya 4
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡ አል ነበእ - Aya 4
ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ ( 5 ) አል ነበእ - Aya 5
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡ አል ነበእ - Aya 5
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا ( 6 ) አል ነበእ - Aya 6
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን? አል ነበእ - Aya 6
وَالْجِبَالَ أَوْتَادًا ( 7 ) አል ነበእ - Aya 7
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን? አል ነበእ - Aya 7
وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا ( 8 ) አል ነበእ - Aya 8
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡ አል ነበእ - Aya 8
وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا ( 9 ) አል ነበእ - Aya 9
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡ አል ነበእ - Aya 9
وَجَعَلْنَا اللَّيْلَ لِبَاسًا ( 10 ) አል ነበእ - Aya 10
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡ አል ነበእ - Aya 10
وَجَعَلْنَا النَّهَارَ مَعَاشًا ( 11 ) አል ነበእ - Aya 11
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡ አል ነበእ - Aya 11
وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا ( 12 ) አል ነበእ - Aya 12
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡ አል ነበእ - Aya 12
وَجَعَلْنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا ( 13 ) አል ነበእ - Aya 13
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡ አል ነበእ - Aya 13
وَأَنزَلْنَا مِنَ الْمُعْصِرَاتِ مَاءً ثَجَّاجًا ( 14 ) አል ነበእ - Aya 14
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡ አል ነበእ - Aya 14
لِّنُخْرِجَ بِهِ حَبًّا وَنَبَاتًا ( 15 ) አል ነበእ - Aya 15
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡ አል ነበእ - Aya 15
وَجَنَّاتٍ أَلْفَافًا ( 16 ) አል ነበእ - Aya 16
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡ አል ነበእ - Aya 16
إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا ( 17 ) አል ነበእ - Aya 17
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡ አል ነበእ - Aya 17
يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا ( 18 ) አል ነበእ - Aya 18
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡ አል ነበእ - Aya 18
وَفُتِحَتِ السَّمَاءُ فَكَانَتْ أَبْوَابًا ( 19 ) አል ነበእ - Aya 19
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡ አል ነበእ - Aya 19
وَسُيِّرَتِ الْجِبَالُ فَكَانَتْ سَرَابًا ( 20 ) አል ነበእ - Aya 20
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡ አል ነበእ - Aya 20
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتْ مِرْصَادًا ( 21 ) አል ነበእ - Aya 21
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡ አል ነበእ - Aya 21
لِّلطَّاغِينَ مَآبًا ( 22 ) አል ነበእ - Aya 22
ለሕግ ተላላፊዎች መመለሻ ስትኾን፡፡ አል ነበእ - Aya 22
لَّابِثِينَ فِيهَا أَحْقَابًا ( 23 ) አል ነበእ - Aya 23
በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲኾኑ፤ አል ነበእ - Aya 23
لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرْدًا وَلَا شَرَابًا ( 24 ) አል ነበእ - Aya 24
በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም፡፡ አል ነበእ - Aya 24
إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا ( 25 ) አል ነበእ - Aya 25
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡ አል ነበእ - Aya 25
جَزَاءً وِفَاقًا ( 26 ) አል ነበእ - Aya 26
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡ አል ነበእ - Aya 26
إِنَّهُمْ كَانُوا لَا يَرْجُونَ حِسَابًا ( 27 ) አል ነበእ - Aya 27
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡ አል ነበእ - Aya 27
وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا ( 28 ) አል ነበእ - Aya 28
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡ አል ነበእ - Aya 28
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا ( 29 ) አል ነበእ - Aya 29
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡ አል ነበእ - Aya 29
فَذُوقُوا فَلَن نَّزِيدَكُمْ إِلَّا عَذَابًا ( 30 ) አል ነበእ - Aya 30
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡ አል ነበእ - Aya 30
إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا ( 31 ) አል ነበእ - Aya 31
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡ አል ነበእ - Aya 31
حَدَائِقَ وَأَعْنَابًا ( 32 ) አል ነበእ - Aya 32
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡ አል ነበእ - Aya 32
وَكَوَاعِبَ أَتْرَابًا ( 33 ) አል ነበእ - Aya 33
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡ አል ነበእ - Aya 33
وَكَأْسًا دِهَاقًا ( 34 ) አል ነበእ - Aya 34
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡ አል ነበእ - Aya 34
لَّا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا كِذَّابًا ( 35 ) አል ነበእ - Aya 35
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡ አል ነበእ - Aya 35
جَزَاءً مِّن رَّبِّكَ عَطَاءً حِسَابًا ( 36 ) አል ነበእ - Aya 36
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡ አል ነበእ - Aya 36
رَّبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الرَّحْمَٰنِ ۖ لَا يَمْلِكُونَ مِنْهُ خِطَابًا ( 37 ) አል ነበእ - Aya 37
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡ አል ነበእ - Aya 37
يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا ۖ لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرَّحْمَٰنُ وَقَالَ صَوَابًا ( 38 ) አል ነበእ - Aya 38
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡ አል ነበእ - Aya 38
ذَٰلِكَ الْيَوْمُ الْحَقُّ ۖ فَمَن شَاءَ اتَّخَذَ إِلَىٰ رَبِّهِ مَآبًا ( 39 ) አል ነበእ - Aya 39
ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል፡፡ አል ነበእ - Aya 39
إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا ( 40 ) አል ነበእ - Aya 40
እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡ አል ነበእ - Aya 40
Facebook Twitter Google+ Pinterest Reddit StumbleUpon Linkedin Tumblr Google Bookmarks Email

Select Translation

Select surah