The Holy Quran
Toggle navigation
85 Languages
Bahsa Acèh
Afrikaans
አማርኛ
العربية
অসমীয়া
Azəri
بلوچی
Tamaziɣt
Български
Bambara
বাংলা
Brahui
Bosanski
Croatian
České
Deutsch
ދިވެހި
Greek
English
Esperanto
Español
فارسى
Fulani
Finnish
Français
Gujarati
Hausa
עברית Ivri
हिंदी
Hungarian
Indonesia
Italiano
日本語
Javanese
Kabyle
қазақ
khmer
kannada
한국어
कॉशुर, کأش
كوردی
Kyrgyz
Mandar
Macedonian
മലയാളം
Mandinka
Marathi
Mëranaw
Melayu
Burmese
नेपाली
Nederlands
Norwegian
Chichewa
Oromo
Punjabi
Polski
پښتو
Português
Română
Gypsy
Русский
Sindhi
සිංහල;
soomaali
Shqip
Svenska
Swahili
தமிழ்
తెలుగు
Тоҷикӣ
ไทย
Tigrinya
Tagalog
Türkçe
Татарча
Asante Twi
ئۇيغۇرچە
اردو
Ўзбек
tiếng Việt
Xhosa
Èdè Yorùbá
中文
Zulu
Surah
Index
Subjects
Hadith
Translations
Tafsir
Books
Downloads
Home
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
Surah አል ሙምተሒናህ
Surah አል ሙምተሒናህ
Your browser does not support the audio element.
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
Surah አል ሙምተሒናህ - Aya count 13
Share
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَّخِذُوا عَدُوِّي وَعَدُوَّكُمْ أَوْلِيَاءَ تُلْقُونَ إِلَيْهِم بِالْمَوَدَّةِ وَقَدْ كَفَرُوا بِمَا جَاءَكُم مِّنَ الْحَقِّ يُخْرِجُونَ الرَّسُولَ وَإِيَّاكُمْ ۙ أَن تُؤْمِنُوا بِاللَّهِ رَبِّكُمْ إِن كُنتُمْ خَرَجْتُمْ جِهَادًا فِي سَبِيلِي وَابْتِغَاءَ مَرْضَاتِي ۚ تُسِرُّونَ إِلَيْهِم بِالْمَوَدَّةِ وَأَنَا أَعْلَمُ بِمَا أَخْفَيْتُمْ وَمَا أَعْلَنتُمْ ۚ وَمَن يَفْعَلْهُ مِنكُمْ فَقَدْ ضَلَّ سَوَاءَ السَّبِيلِ
( 1 )
እናንተ ያመናችሁ ሆይ! ጠላቶቼንና ጠላቶቻችሁን ወዳጆች አድርገችሁ አትያዙ፡፡ ከእውነቱ የመጣላችሁን ሃይማኖት በእርግጥ የካዱ ሲኾኑ ውዴታን ወደእነርሱ ታደርሳላችሁ፡፡ መልክተኛውንና እናንተን በአላህ በጌታችሁ ስላመናችሁ (ከመካ) ያወጣሉ፡፡ በመንገዴ ለመታገልና ውዴታዬን ለመፈለግ የወጣችሁ እንደኾናችሁ (ወዳጆች አድርጋችሁ አትያዙዋቸው)፡፡ እኔ የምትደብቁትንና የምትገልጹትን ሁሉ የማውቅ ስኾን ወደእነርሱ በፍቅር ትመሳጠራላችሁ፡፡ ከእናንተም (ይህንን) የሚሠራ ሰው ቀጥተኛውን መንገድ በእርግጥ ተሳሳተ፡፡
إِن يَثْقَفُوكُمْ يَكُونُوا لَكُمْ أَعْدَاءً وَيَبْسُطُوا إِلَيْكُمْ أَيْدِيَهُمْ وَأَلْسِنَتَهُم بِالسُّوءِ وَوَدُّوا لَوْ تَكْفُرُونَ
( 2 )
ቢያሸንፏችሁ ለእናንተ ጠላቶች ይኾናሉ፡፡ እጆቻቸውንና ምላሶቻቸውንም ወደእናንተ በክፉ ይዘረጋሉ፡፡ ብትክዱም ተመኙ፡፡
لَن تَنفَعَكُمْ أَرْحَامُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ ۚ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَفْصِلُ بَيْنَكُمْ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ
( 3 )
ዘመዶቻችሁም፣ ልጆቻችሁም በትንሣኤ ቀን አይጠቅሟችሁም፤ (አላህ) በመካከላችሁ ይለያል፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው፡፡
قَدْ كَانَتْ لَكُمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ فِي إِبْرَاهِيمَ وَالَّذِينَ مَعَهُ إِذْ قَالُوا لِقَوْمِهِمْ إِنَّا بُرَآءُ مِنكُمْ وَمِمَّا تَعْبُدُونَ مِن دُونِ اللَّهِ كَفَرْنَا بِكُمْ وَبَدَا بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمُ الْعَدَاوَةُ وَالْبَغْضَاءُ أَبَدًا حَتَّىٰ تُؤْمِنُوا بِاللَّهِ وَحْدَهُ إِلَّا قَوْلَ إِبْرَاهِيمَ لِأَبِيهِ لَأَسْتَغْفِرَنَّ لَكَ وَمَا أَمْلِكُ لَكَ مِنَ اللَّهِ مِن شَيْءٍ ۖ رَّبَّنَا عَلَيْكَ تَوَكَّلْنَا وَإِلَيْكَ أَنَبْنَا وَإِلَيْكَ الْمَصِيرُ
( 4 )
በኢብራሂምና በእነዚያ ከእርሱ ጋር በነበሩት (ምእምናን) መልካም መከተል አለቻችሁ፡፡ ለሕዝቦቻቸው «እኛ ከእናንተ ከአላህ ሌላ ከምትግገዙትም ንጹሖች ነን፡፡ በእናንተ ካድን፡፡ በአላህ አንድ ብቻ ሲኾን እስከምታምኑ ድረስ በእኛና በእናንተ መካከል ጠብና ጥላቻ ዘወትር ተገለጸ፡፡» ባሉ ጊዜ (መልካም መከተል አለቻችሁ)፡፡ ኢብራሂም ለአባቱ «እኔ ለአንተ ከአላህ (ቅጣት) ምንም የማልጠቅም ስኾን ለአንተ በእርግጥ ምሕረትን እለምንልኻለሁ» ማለቱ ብቻ ሲቀር፡፡ «ጌታችን ሆይ! በአንተ ላይ ተመካን፡፡ ወደ አንተም ተመለስን መመለሻም ወደ አንተ ብቻ ነው፤» (ባለው ተከተሉት)፡፡
رَبَّنَا لَا تَجْعَلْنَا فِتْنَةً لِّلَّذِينَ كَفَرُوا وَاغْفِرْ لَنَا رَبَّنَا ۖ إِنَّكَ أَنتَ الْعَزِيزُ الْحَكِيمُ
( 5 )
ጌታችን ሆይ! ለእነዚያ ለካዱት ሰዎች መሞከሪያ አታድርገን፡፡ ለእኛም ምሕረት አድርግልን፡፡ ጌታችን ሆይ! አንተ አሸናፊው ጥበበኛው አንተ ብቻ ነህ፡፡
لَقَدْ كَانَ لَكُمْ فِيهِمْ أُسْوَةٌ حَسَنَةٌ لِّمَن كَانَ يَرْجُو اللَّهَ وَالْيَوْمَ الْآخِرَ ۚ وَمَن يَتَوَلَّ فَإِنَّ اللَّهَ هُوَ الْغَنِيُّ الْحَمِيدُ
( 6 )
ለእናንተ አላህንና የመጨረሻውን ቀን ለሚፈራ ሰው በእነርሱ መልካም መከተል አልላችሁ፡፡ የሚዞርም ሰው (ራሱን ይጎዳል)፡፡ አላህ ተብቃቂው ምስጉኑ እርሱ ብቻ ነውና፡፡
عَسَى اللَّهُ أَن يَجْعَلَ بَيْنَكُمْ وَبَيْنَ الَّذِينَ عَادَيْتُم مِّنْهُم مَّوَدَّةً ۚ وَاللَّهُ قَدِيرٌ ۚ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
( 7 )
በናንተና በእነዚያ ከእነርሱ ጋር በተጣላችሁት ሰዎች መካከል አላህ መፋቀርን ሊያደርግ ይቻላል፡፡ አላህም ቻይ ነው፡፡ አላህም በጣም አዛኝ ነው፡፡
لَّا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ لَمْ يُقَاتِلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَلَمْ يُخْرِجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ أَن تَبَرُّوهُمْ وَتُقْسِطُوا إِلَيْهِمْ ۚ إِنَّ اللَّهَ يُحِبُّ الْمُقْسِطِينَ
( 8 )
ከእነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏችሁ ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋችሁ (ከሓዲዎች) መልካም ብትውሉላቸውና ወደእነርሱ ብታስተካክሉ አላህ አይከለክላችሁም፡፡ አላህ ትክክለኞችን ይወዳልና፡፡
إِنَّمَا يَنْهَاكُمُ اللَّهُ عَنِ الَّذِينَ قَاتَلُوكُمْ فِي الدِّينِ وَأَخْرَجُوكُم مِّن دِيَارِكُمْ وَظَاهَرُوا عَلَىٰ إِخْرَاجِكُمْ أَن تَوَلَّوْهُمْ ۚ وَمَن يَتَوَلَّهُمْ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الظَّالِمُونَ
( 9 )
አላህ የሚከለክላችሁ ከእነዚያ በሃይማኖት ከተጋደሉዋችሁ፣ ከቤቶቻችሁም ካወጡዋችሁ፣ እናንተም በማውጣት ላይ ከረዱት (ከሓዲዎች) እንዳትወዳጁዋቸው ብቻ ነው፡፡ ወዳጅ የሚያደርጓቸውም ሰዎች እነዚያ እነርሱ በዳዮቹ ናቸው፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِذَا جَاءَكُمُ الْمُؤْمِنَاتُ مُهَاجِرَاتٍ فَامْتَحِنُوهُنَّ ۖ اللَّهُ أَعْلَمُ بِإِيمَانِهِنَّ ۖ فَإِنْ عَلِمْتُمُوهُنَّ مُؤْمِنَاتٍ فَلَا تَرْجِعُوهُنَّ إِلَى الْكُفَّارِ ۖ لَا هُنَّ حِلٌّ لَّهُمْ وَلَا هُمْ يَحِلُّونَ لَهُنَّ ۖ وَآتُوهُم مَّا أَنفَقُوا ۚ وَلَا جُنَاحَ عَلَيْكُمْ أَن تَنكِحُوهُنَّ إِذَا آتَيْتُمُوهُنَّ أُجُورَهُنَّ ۚ وَلَا تُمْسِكُوا بِعِصَمِ الْكَوَافِرِ وَاسْأَلُوا مَا أَنفَقْتُمْ وَلْيَسْأَلُوا مَا أَنفَقُوا ۚ ذَٰلِكُمْ حُكْمُ اللَّهِ ۖ يَحْكُمُ بَيْنَكُمْ ۚ وَاللَّهُ عَلِيمٌ حَكِيمٌ
( 10 )
እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ምእምናት ስደተኞች ኾነው በመጧችሁ ጊዜ (ለሃይማኖት መሰደዳቸውን) ፈትኑዋቸው፡፡ አላህ በእምነታቸው ይበልጥ ዐዋቂ ነው፡፡ አማኞችም መኾናቸውን ብትውቁ ወደ ከሓዲዎቹ አትመልሱዋቸው፡፡ እነርሱ (ሴቶቹ) ለእነርሱ የተፈቀዱ አይደሉምና፡፡ እነርሱም (ወንዶቹ) ለእነርሱ አይፈቀዱምና፡፡ ያወጡትንም ገንዘብ ስጧቸው፡፡ መህራቸውንም በሰጣችኋቸው ጊዜ ብታገቡዋቸው በእናንተ ላይ ኃጢአት የለባችሁም፡፡ የከሓዲዎቹንም ሴቶች የጋብቻ ቃል ኪዳኖች አትያዙ፤ ያወጣችሁትንም ገንዘብ ጠይቁ፡፡ ያወጡትንም ይጠይቁ፡፡ ይህ የአላህ ፍርድ ነው፡፡ በመካከላችሁ ይፈርዳል፡፡ አላህም ዐዋቂ ጥበበኛ ነው፡፡
وَإِن فَاتَكُمْ شَيْءٌ مِّنْ أَزْوَاجِكُمْ إِلَى الْكُفَّارِ فَعَاقَبْتُمْ فَآتُوا الَّذِينَ ذَهَبَتْ أَزْوَاجُهُم مِّثْلَ مَا أَنفَقُوا ۚ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي أَنتُم بِهِ مُؤْمِنُونَ
( 11 )
ከሚስቶቻችሁም ወደ ከሓዲዎቹ አንዳቸው ቢያመልጧችሁ ቀጥሎም ብትዘምቱባቸው ለእነዚያ ሚስቶቻቸው ለኼዱባቸው (ሰዎች) ያወጡትን ብጤ ስጧቸው፡፡ ያንንም እናንተ በርሱ ያመናችሁበትን አላህን ፍሩ፡፡
يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ إِذَا جَاءَكَ الْمُؤْمِنَاتُ يُبَايِعْنَكَ عَلَىٰ أَن لَّا يُشْرِكْنَ بِاللَّهِ شَيْئًا وَلَا يَسْرِقْنَ وَلَا يَزْنِينَ وَلَا يَقْتُلْنَ أَوْلَادَهُنَّ وَلَا يَأْتِينَ بِبُهْتَانٍ يَفْتَرِينَهُ بَيْنَ أَيْدِيهِنَّ وَأَرْجُلِهِنَّ وَلَا يَعْصِينَكَ فِي مَعْرُوفٍ ۙ فَبَايِعْهُنَّ وَاسْتَغْفِرْ لَهُنَّ اللَّهَ ۖ إِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيمٌ
( 12 )
አንተ ነቢዩ ሆይ! ምእምናቶቹ በአላህ ምንንም ላያጋሩ፣ ላይሰርቁም ላያመነዝሩም፣ ልጆቻቸውን ላይገድሉም፣ በእጆቻቸውና በእግሮቻቸው መካከልም የሚቀጣጥፉት የኾነን ኃጢኣት ላያመጡ (ላይሠሩ) በበጎም ሥራ ትዕዛዝህን ላይጥሱ ቃል ኪዳን ሊገቡልህ በመጡህ ጊዜ ኪዳን ተጋባቸው፡፡ ለእነርሱም አላህን ምሕረት ለምንላቸው፡፡ አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነውና፡፡
يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تَتَوَلَّوْا قَوْمًا غَضِبَ اللَّهُ عَلَيْهِمْ قَدْ يَئِسُوا مِنَ الْآخِرَةِ كَمَا يَئِسَ الْكُفَّارُ مِنْ أَصْحَابِ الْقُبُورِ
( 13 )
እላንተ ያመናቸሁ ሆይ! አላህ በእነርሱ ላይ የተቆጣባቸውን ሕዝቦች አትወዳጁ፡፡ ከሓዲዎች ከመቃብር ሰዎች ተስፋ እንደቆረጡ ከመጨረሻይቱ ዓለም (ምንዳ) በእርግጥ ተስፋ ቆርጠዋል፡፡
Share
Select Translation
Select from 75 Translations
Bahsa Acèh Teungku Mahjiddin Jusuf
Afrikaans Muhammad A Baker
አማርኛ Muhammad Sadiq & Sani Habib
العربية العربية
অসমীয়া Araur Rahman Khan
Azəri Oxumagin Savabi
بلوچی Qazi Abdul Majeed Sarbazi
Tamaziɣt Ramdane At Mansour
Български Български
Bambara N'ko
বাংলা ভাই গিরিশচন্দ্র সেন
বাংলা মুহিউদ্দীন খান
Brahui
Bosanski Besim Korkut
České České
Deutsch Deutsch
ދިވެހި ދިވެހި
Pickthall
English Yusuf Ali
English Sahih International
Esperanto Hadi Abdollahian
Español Español
فارسى فارسى
Fulani Peul-Fula-Fulfulde-Pular-Fula
Finnish
Français Abdour-Rahman Al-Houdhaifi
Hausa Hausa
עברית Ivri Subhi Ali Adawi
Hindi: हिन
Hungarian A_Kegyes_magyar
Indonesia Mashari
Italiano Italiano
日本語 日本語
Javanese Basa Jawa
한국어 한국어
कॉशुर, کأش
كوردی كوردی
മലയാളം മലയാളം
Mandinka Imam Momodou Ceesay
Mëranaw Guro Alim Saromantang
Melayu Melayu
Burmese
Dutch Keyzer
Norwegian Norwegian
Chichewa Yusuf Muhammad Kanyamula
Punjabi Saraiki ਪੰਜਾਬੀ • پنجابی
Polski Polski
پښتو abdulwali-عبدالولي
Português Português
Română Română
Gypsy Gypsy [Ähib Romani]
Русский Русский
Sindhi Sindhi
සිංහල; sin
soomaali soomaali
Shqip Shqip
Svenska Svenska
Swahili Swahili
தமிழ் தமிழ்
తెలుగు Dr. Abdul-Raheem Mohammed
Тоҷикӣ Тоҷикӣ
ไทย ไทย
Tigrinya Tagrainia
Tagalog Wikang Tagalog-Filipino-Pilipino
Türkçe Saad Al Ghamidi
Татарча Noghmani
Asante Twi
ئۇيغۇرچە ئۇيغۇرچە
اردو اردو
Ўзбек Ўзбек
tiếng Việt
Xhosa ISMAAEEL NGQOYIYANA
Èdè Yorùbá
中文 中文
Zulu Iqembu lezifundiswa laKwa Natal
Select surah
1- አል-ፋቲሃ
2- አል-በቀራህ
3- አል-ኢምራን
4- አል-ኒሳዕ
5- አል-ማኢዳህ
6- አል-አንዓም
7- አል-አዕራፍ
8- አል-አንፋል
9- አል-ተውባህ
10- ዩኑስ
11- ሁድ
12- ዩሱፍ
13- አል-ረዕድ
14- ኢብራሂም
15- አል ሒጅር
16- አል ነሕል
17- አል ኢስራዕ
18- አል ከህፍ
19- መርየም
20- ጣሃ
21- አል አንቢያ
22- አል ሐጅ
23- ሙዕሚኑን
24- አል ኑር
25- አልፉርቃን
26- አል አሹዐራዕ
27- አል ነምል
28- አል ቀሶስ
29- አል ዓንከቡት
30- አል ሩም
31- አል ሉቅማን
32- አል ሰጅዳህ
33- አል አሕዛብ
34- ሰበእ
35- ፋጢር
36- ያሲን
37- አል ሷፋት
38- ሷድ
39- አል ዙመር
40- አል ጋፊር
41- ፉሲለት
42- አል ሹራ
43- አል ዙኽሩፍ
44- አል ዱኻን
45- አል ጃሲያህ
46- አል አህቃፍ
47- ሙሃመድ
48- አል ፈትህ
49- አል ሑጅራት
50- ቃፍ
51- አል ዛሪያት
52- አል ጡር
53- አል ነጅም
54- አል ቀመር
55- አል ረሕማን
56- አል ዋቂዓህ
57- አል ሐዲድ
58- አል ሙጃደላ
59- አል ሐሽር
60- አል ሙምተሒናህ
61- አል ሶፍ
62- አል ጁሙዓህ
63- አል ሙናፊቁ
64- አል ተጋቡን
65- አል ጠላቅ
66- አል ተህሪም
67- አል ሙልክ
68- አል ቀለም
69- አል ሓቃህ
70- አል መዓሪጅ
71- ኑህ
72- አል ጂን
73- አል ሙዘሚል
74- አል ሙደሲር
75- አል ቂያማህ
76- አል ደህር
77- አል ሙርሰላ
78- አል ነበእ
79- አል ናዚዓት
80- ዐበሰ
81- አል ተክዊር
82- አል ኢንፊጣር
83- አል ሙጠፊፉን
84- አል ኢንሺቃቅ
85- አል ቡሩጅ
86- አል ጣሪቅ
87- አል አዕላ
88- አል ጋሺያህ
89- አል ፈጅር
90- አል በለድ
91- አል ሸምስ
92- አል ለይል
93- አል ዱሓ
94- አል ኢንሺራሕ
95- አል ቲን
96- አል ዐለቅ
97- አል ቀድር
98- አል-በይናህ
99- አል ዘልዘላህ
100- አል ዓዲያት
101- አል ቃሪዓሕ
102- አል ተካሱር
103- አል ዓስር
104- አል ሁመዛህ
105- አል ፊል
106- ቁረይሽ
107- አል ማዑን
108- ል ከውሰር
109- አል ካፊሩን
110- አል ነስር
111- አል ለሐብ
112- አል ኢኽላስ
113- አል ፈለቅ
114- አል ናስ
Select tafseer
Tafseer Ibn Khatheer
Tafseer Aljlalin
Tafseer Altabari
Tafseer Alqurtubi
Tafseer Alsaadi
Tafheem ul Quran
Random books
Religious Police in Saudi Arabia
What must be known about islam
Fallacies & Misconceptions About The Messenger's Marriages (peace be upon him)
Don't be Sad
Rules Governing The Criticism Of Hadith